AAWSA Job Portal በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን

በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን

የሲኒዬር አካውንታንት የሥራ መደብ ላይ ያመለከቱና ለፈተና የተመረጡ

የአዲስ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት

በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የአዲስ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ባወጣው ሲኒዬር አካውንታንት/ኮንትራት/ ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ ላይ የተመዘገቡ ዕጩ ተወዳዳሪዎች በተቀመጠው መሥፈርት መሠረት ለጽሁፍ ፈተና ለማቅረብ የመረጣ ሥራ ተከናውኖ ውጤቱ ከዚህ በታች በተገለፀው ሰንጠረዥ የተያየዘ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ተ.ቁየዕጩ ተወዳዳሪው/ዋ ሙሉ ሥምየተመረጡ/ያልተመረጡምርመራ
1ፍቅርተ ተፈሪ ምህረቱየተመረጡ 
2ሳሙኤል ሰለሞን ሌሬቦየተመረጡ 
3ዘውዴ አዳነ ወልዴየተመረጡ 
4ሂሩት አሰፋ ማስረሻየተመረጡ 
5ህይወት ለማ ባልቻየተመረጡ 
6ከማል በድሩ ኑሬየተመረጡ 
7ቅድስት ሃይሉ ዳዲየተመረጡ 
8ስላስ ግርማቸው ደንበልአልተመረጡምከምረቃ በኋላ 4 ዓመት የሥራ ልምድ የላቸውም
9አያና ባዬ ቶሎሳአልተመረጡምበት/ት ዝግጅትም በሥራ ልምድም አያሟሉም
10ሳሙኤል አበራ አያኖአልተመረጡምከምረቃ በኋላ 4 ዓመት የሥራ ልምድ የላቸውም
11ኢሳያስ አለማየሁ ተኮላአልተመረጡምበቀጥታ ሥራ ልምድ አያሟሉም
12መላኩ ካሳሁን ከማልአልተመረጡምበቀጥታ ሥራ ልምድ አያሟሉም
13ቤተልሄም ከበደ ማሞአልተመረጡምየሥራ ልምድ አላቀረቡም
14አሳምኖ ጥበቡ ሰለሞንአልተመረጡምከምረቃ በኋላ 4 ዓመት የሥራ ልምድ የላቸውም
15ፋጡማ መሐመድአልተመረጡምበሥራ ልምድ አያሟሉም
16ራሄል ባይፈርስአልተመረጡምከምረቃ በኋላ 4 ዓመት የሥራ ልምድ የላቸውም
17ትዕግስት ተስፋዬአልተመረጡምበቀጥታ ሥራ ልምድ አያሟሉም

ማሳሰቢያ፣ ከተራ ቁጥር1-7 ያላችሁ ለጽሁፍ ፈተና የተመረጣችሁ ተወዳዳሪዎች የፈተና

   ቀንና ቦታውን በስልክ፣ በSMS ወይም በe-mail የምናሳውቃችሁ መሆኑን

   እንገልፃለን፡፡