በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን

የመካኒሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት

ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የስራ መደብ ላይ በቋሚ ቅጥር አወዳድሮ ለመቅጠር የወጣ ማስታወቂያ

ተ.ቁየስራ መደቡ መጠሪያደረጃብዛትተፈላጊ ችሎታየስራ ቦታ
  1  የደንበኞች ክለርክ  8  8በደንበኞች አያያዝ/ ጽህፈትና ቢሮ አስተዳደር /ማርኬቲንግ ማኔጅመንት /የቴክኒክና ሙያ ዲፕሎማ ያለው/ት ሆኖ ሁለት (2) ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላትለመካኒሳ ቅርንጫፍ —–3 ለኮልፌ ቅርንጫፍ  ——3 ለንፋስ ስልክ ቅርንጫፍ ——2

ማሳሰቢያ

  1. አመልካቾች በአካል ሳይመጡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 7/ሰባት/ ተከታታይ የስራ ቀናት ኦላይን መመዝገብ ይችላሉ፡፡ የመመዝገቢያ ዌብሳይት አድራሻ —– https// job.aawsa.gov.et/wp-Admin/

 2.መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች የስራ ግብር የተከፈለበት ስለመሆኑ የተረጋገጠ መሆን ይኖርበታል፡፡

3. የተጠየቁት የስራ ልምዶች ከምረቃ በኃላ የሰሩ ሆኖ ከየስራ መደቦቹ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት / Relevant/ ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡

4. በደረጃ /Level/ ለሚቀርቡት የትምህርት ማስረጃ በሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት /COC/ አብሮ መያያዝ ይኖርበታል፡፡

5. የሚቀርበው የስራ ልምድ ማስረጃ የስራ ግብር የተከፈለበት የደመወዝ መጠን፤ የስራ መደብ፤ከመቼ አስከ መቼ እንደሰሩ የሚገልጽና ማስረጃውን የሰጠው ድርጅት ህጋዊ ማህተምና ፕሮቶኮል ቁጥር የያዘ ካልሆነ ተቀባይነት የለውም፡፡

6. ደመወዝ በድርጅቱ ስኬል መሠረት

ስልክ ቁጥር፡  011-3-20 80 18

ከሥር የተቀመጠውን ማሰፈንጠሪያ በመጠቀም ይመዝገቡ      

https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScf8g3JHaSgbW172ikA6uHq0ZtIxx5KrPzlpIGeY4zsR5_Fsg/viewform

                                        

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

AnnouncementAnnouncement

የጽሑፍ ፈተና ጥሪየባለሥልጣኑ መ/ቤት ኮልፌ ቅ/ፍ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ኀዳር 9 ቀን 2ዐ17 ዓ.ም ባወጣው ሲኒየር የገበያ ጥናትና ግዢ ኦፊሰር የሥራ መደብ የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ የተመዝግባችሁ  ጥር 6  ቀን 2017 ዓ.ም

AnnouncementAnnouncement

የጽሑፍ ፈተና ጥሪየአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን  ኮልፌ ቅ/ፍ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ህዳር 9 ቀን 2ዐ17 ዓ.ም ባወጣው የቆጣሪ ንባብ አስተባባሪ ክፍት የሥራ መደብ የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ  ላይ ተመዝገባችሁ ስማችሁ

የማጠቃለያ ውጤትየማጠቃለያ ውጤት

በአዲስ አበባ ውሃና  ፍሳሽ ባለሥልጣን የኮልፌ ቅ/ጽ/ቤት ህዳር 09 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የሲኒየር ቴክኒሽያን የሥራ መደብ  ላይ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡ በዚህ መሠረት ያመለከታችሁ ተወዳዳሪዎች  የፅሁፍና የተግባር ፈተና