Announcement

የጽሑፍ ፈተና ጥሪ
የባለሥልጣኑ /ቤት ኮልፌ / በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ኀዳር 9 ቀን 217 . ባወጣው ሲኒየር የገበያ ጥናትና ግዢ ኦፊሰር የሥራ መደብ የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ ተመዝግባችሁ  ጥር 6  ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓቱ 7፡30 በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ንግድ ሥራ ኮሌጅ (Commerce) ተገኝታችሁ የጽሑፍ ፈተና እንድትወስዱ እያሳሰብን በእለቱ ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡

ተ.ቁየተወዳዳሪ መሉ ስምምርመራ
1ሳሙኤል አበራ አያኖ ለፈተና የተመረጡ
2አስመራው ሽፈራው ደሴለፈተና የተመረጡ
3ተመስገን ኩማ ከተማ ለፈተና የተመረጡ
4ዮብሳን ባዬ ዋቅጅራ ለፈተና የተመረጡ
5ዮሴፍ ሲሳይ ድንቁ በቀጥታ የስራ ልምድ አያሟሉም
6ያለው ማለደ ተፈላጊው የትምህርት ማስረጃና የስራ ልምድ አልተያያዘም 
7ሃና ሃይሉ በርታ ተፈላጊ የሥራ ልምድ አልተያያዘም
8ሹመት አለም አለሙተፈላጊው የትምህርት ማስረጃና የስራ ልምድ አልተያያዘም 
9ጀንበር ሠለሞን በየነየሥራ ልምድ አልተያያዘም
10እዮብ አሰፋ ክብረት የሥራ ልምድ አልተያያዘም
11ዝጋለ ሃይልዬ እሸቴ በቀጥታ የስራ ልምድ አያሟሉም
12ጌትነት ሙሉጌታ ገመቺስ በቀጥታ የስራ ልምድ አያሟሉም
13አዜብ ንጉሴ ነገዎ በቀጥታ የስራ ልምድ አያሟሉም
14ፅጌ ለገሰ አረዳ በቀጥታ የስራ ልምድ አያሟሉም
15ሞገስ አየለ ደሊ የሥራ ልምድ አልተያያዘም
16እየሩሳሌም ግርማ ደሳለኝ ተፈላጊው የትምህርት ማስረጃና  ቀጥተኛ የስራ ልምድ አልተያያዘም 
17ሣሙኤል ቀተላ ሠንበታየሥራ ልምድ 4 ዓመት የማይሞላ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

የማጠቃለያ ውጤትየማጠቃለያ ውጤት

በአዲስ አበባ ውሃና  ፍሳሽ ባለሥልጣን የኮልፌ ቅ/ጽ/ቤት ህዳር 09 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የሲኒየር ቴክኒሽያን የሥራ መደብ  ላይ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡ በዚህ መሠረት ያመለከታችሁ ተወዳዳሪዎች  የፅሁፍና የተግባር ፈተና

ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ (ጉርድ ሾላ ቅ/መቤት)ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ (ጉርድ ሾላ ቅ/መቤት)

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የጉርድ ሾላ ቅርንጫፍ ከዚህ በታች በተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደብ ላይ የውጭ አመልካቾችንአወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ተ.ቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ ደረጃ  ደመወዝ ብዛት ተፈላጊ ችሎታ የሥራ ልምድ

AnnouncementAnnouncement

የጽሑፍ ፈተና ጥሪየአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን  ኮልፌ ቅ/ፍ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ህዳር 9 ቀን 2ዐ17 ዓ.ም ባወጣው የቆጣሪ ንባብ አስተባባሪ ክፍት የሥራ መደብ የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ  ላይ ተመዝገባችሁ ስማችሁ