በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የአራዳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ መሰረት በንብረት ክምችትና ዕድላ ኦፊሰር የሥራ መደብ ላይ የጽሁፍ ፈተና ከወሰዳችሁና ውጤታችሁ ከተገለጸው መካከል ከዚህ በታች የስም ዝርዝራቸው ከተ.ቁ 1 እሰከ 4 ድረስ የተጠቀሰው ተወዳዳሪዎች ለቃል ፈተና የተመረጣችሁ ሰለሆነ ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ.ም ሰኞ ጣዋት 4፡30 ላይ በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣ አራዳ ቅ/ጽ/ቤት በመገኘት የቃል ፈተና እንድትፈተኑ እያሳወቅን፣ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት መገኘት እንዳለባችሁ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
| NO | Full name | Mark 100% | Remark |
| 1 | Mendaye Admasu Mengesha. | 57 | ለቃል ፈተና የተመረጡ |
| 2 | Yetayal Abebaw | 56 | ለቃል ፈተና የተመረጡ |
| 3 | TOLESA BEDADA BANE | 54 | ለቃል ፈተና የተመረጡ |
| 4 | Mulusew worku ewunetie | 52 | ለቃል ፈተና የተመረጡ |
| 5 | Tadesse Shiferaw kebede | 46 | ለቃል ፈተና ያላለፉ |
| 6 | Tezera Kassahun | 45 | ለቃል ፈተና ያላለፉ |
| 7 | ZELEKE BELAYNEH | 44 | ለቃል ፈተና ያላለፉ |
| 8 | GETU GEDAMU | 44 | ለቃል ፈተና ያላለፉ |
| 9 | Meseret Tesfaye | 40 | ለቃል ፈተና ያላለፉ |
| 10 | Fikirte Getachew | 38 | ለቃል ፈተና ያላለፉ |
| 11 | Getnet Lisanework | 36 | ለቃል ፈተና ያላለፉ |
| 12 | Elfinesh Tola | 32 | ለቃል ፈተና ያላለፉ |
| 13 | Siyum Mamo Merdasa | በዕለቱ ተገኝተው ፈተና ያልወሰዱ | |
| 14 | Reta Fikadu Furi | በዕለቱ ተገኝተው ፈተና ያልወሰዱ | |
| 15 | Getachew Bimraw | በዕለቱ ተገኝተው ፈተና ያልወሰዱ | |
| 16 | Henok Tashome Yadata | በዕለቱ ተገኝተው ፈተና ያልወሰዱ | |
| 17 | Tsehay Tegene | በዕለቱ ተገኝተው ፈተና ያልወሰዱ | |
| 18 | Banchayehu Temsigen Kebede | በዕለቱ ተገኝተው ፈተና ያልወሰዱ | |
| 19 | Zelalem Yihun Mekonnen | በዕለቱ ተገኝተው ፈተና ያልወሰዱ | |
| 20 | SUDANE WAKJIRA TUFA | በዕለቱ ተገኝተው ፈተና ያልወሰዱ | |
