AAWSA Job Portal Announcement

Announcement

የቃል ፈተና ጥሪ

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን  ኮልፌ / በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ህዳር 9 ቀን 217 . ባወጣው የሲኒየር የገበያ ጥናት እና ግዥ ኦፊሰር የሥራ መደብ የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ  ተመዝግባችሁ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ንግድ ሥራ ኮሌጅ ጥር 6  ቀን 2017 የጽሑፍ ፈተና መውሰዳችሁ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት ስማችሁ ከዚህ በታች የተገለፃችሁት ለቃል ፈተና የተመረጣችሁ በመሆኑ  ጥር 27 ቀን 2017 .  በኮልፌ ቅርንጫፍ /ቤት ከጠዋት 300 ሰዓት የቃል ፈተና የሚሰጥ በመሆኑ በዕለቱ እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡

1/    አቶ ሳሙዔል አበራ አያኖ

2/    አቶ ዮብሳን ባዬ ዋቅጅራ