የቃል ፈተና ጥሪ
የባለሥልጣኑ መ/ቤት ኮልፌ ቅ/ፍ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ኀዳር 9 ቀን 2ዐ17 ዓ.ም ባወጣው የጽዳት የሥራ መደብ የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ ተመዝግባችሁ ታህሣሥ 24 ቀን 2017 የጽሑፍ ፈተና መውሰዳችሁ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት ስማችሁ ከዚህ በታች ከተራ ቁጥር 1 እስከ 7 የተገለፃችሁት ለቃል ፈተና የተመረጣችሁ በመሆኑ ጥር 1 ቀን 2017 ዓ.ም በኮልፌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከጠዋት 2፡30 ሰዓት የቃል ፈተና የሚሰጥ በመሆኑ በዕለቱ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
ተ.ቁ | የተወዳዳሪ መሉ ስም | ምርመራ |
1 | ፀሐይነሽ ክንዱ ምስጌ | ለቃለ መጠይቅ ፈተና የተመረጡ |
2 | ቡዛየሁ ጆቴ መርጋ | ለቃለ መጠይቅ ፈተና የተመረጡ |
3 | አዳነች ወለላ ማንደፍሮ | ለቃለ መጠይቅ ፈተና የተመረጡ |
4 | እማዋይሽ ፈለቀ ለበን | ለቃለ መጠይቅ ፈተና የተመረጡ |
5 | ፎዚያ ኑሩ ከድር | ለቃለ መጠይቅ ፈተና የተመረጡ |
6 | ሙኒራ አህመድ አብዱራህማን | ለቃለ መጠይቅ ፈተና የተመረጡ |
7 | ጥሩአለም ጠብቀው ጌታሁን | ለቃለ መጠይቅ ፈተና የተመረጡ |
8 | ርብቃ ደበበ ንጉሴ | ለቃለ መጠይቅ ብቁ ያልሆኑ/ያላለፉ |
9 | ትግስት ከድር ሮቤል | ለቃለ መጠይቅ ብቁ ያልሆኑ/ያላለፉ |
10 | ብሌን አንዳርጋቸው ስዩም | ለቃለ መጠይቅ ብቁ ያልሆኑ/ያላለፉ |
11 | ሃዊ ምስጋና ድሪባ | ለቃለ መጠይቅ ብቁ ያልሆኑ/ያላለፉ |
12 | ትዕግስት ሀብቴ አየለ | ለቃለ መጠይቅ ብቁ ያልሆኑ/ያላለፉ |
13 | ብርቱካን ሃርቃ ሀመስ | ለቃለ መጠይቅ ብቁ ያልሆኑ/ያላለፉ |
14 | መልኬ ተክሉ ረጋ | ለቃለ መጠይቅ ብቁ ያልሆኑ/ያላለፉ |
15 | እርስቴ ፈንቲሁን ውቤ | ለቃለ መጠይቅ ብቁ ያልሆኑ/ያላለፉ |
16 | የግሌ ማሙዬ ገ/ሃና | ለቃለ መጠይቅ ብቁ ያልሆኑ/ያላለፉ |
17 | ሌሊሴ ለሜሳ ዳባ | ለቃለ መጠይቅ ብቁ ያልሆኑ/ያላለፉ |
18 | ሴትአለም ይመር አበራ | በፈተና ወቅት ያልተገኙ |
19 | እታገኘሁ ሽፈራሁ በላይ | በፈተና ወቅት ያልተገኙ |
20 | የምስራች ምህረት ፈለቀ | በፈተና ወቅት ያልተገኙ |
21 | አባይነሽ ታደለ አንዱአለም | በፈተና ወቅት ያልተገኙ |